ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March 8) ተከበረ
በአሜሪካን ሀገር እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1908 ብዛታቸው 15 ሺህ የሚሆኑ ሴቶች የተሻለ ደመወዝ፣ ጥሩ የሥራ አካባቢና የሥራ ሰዓት ማስተካከያ እንዲሁም የሴቶች የመምረጥ መብት እንዲከበር ለመጠየቅ ወደ አደባባይ ወጡ፡፡ ሴቶች በአደባባይ ወጥተው ነፃነታቸውን የጠየቁበትን ቀን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት “የሴቶች ቀን ብሎ” በማወጅ ዓለም አቀፍ ይዘት ኖሮት በየዓመቱ እንዲከበር እ.ኤ.አ በ1975 ውሳኔ አስተላለፈ። ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን …
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed